መዝገበ ብርሃንና ሰላም ቅድመ አንደኛ ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት 10ኛው ከተማ አቀፍ በሳይንስና ፈጠራ አውደ ርዕይ ላይ በደመቀ ሁኔታ ተሳታፊ ሆናል። በ2017ዓ.ም ሲሰሩ የነበሩ የፈጠራ ስራዎች በዛሬው እለት በከተማ ደረጃ ቀርቧል።
'' የፈጠራ ስራን ከቃል ወደ ባህል!'' በሚል መሪ ቃል በተማሪ እና በመምህራን የተዘጋጁ የፈጠራ ስራዎች ለዕይታ በመቅረብ ተጎብኝተዋል።
10ኛው ከተማ አቀፍ የሳይንስና ፈጠራ አውደ ርዕይ ስራ በወዳጅነት ፓርክ የመክፈቻ ፕሮግራም ላይ የደመቀ እንዲሆን ትልቅ አሰተዋጽኦ ላደረጋችሁ
--ር/መምህራን
--መምህራን
--ቡድን መሪዎች
--የቅድመ አንደኛ አስተባባሪዎች
--የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች
በት/ቤቱ ስም ከልብ ምስጋና ይገባችዋል!!!










.