Mezegbe birhan Primary and Middle School
Announcement ሁለተኛ ዙር የልጅነት ልምሻ (የፖሊዮ) ክትባት ተሰጠ።

ሁለተኛ ዙር የልጅነት ልምሻ (የፖሊዮ) ክትባት ተሰጠ።

04th March, 2025

የመዝገበ ብርሃን እና ሰላም ቅድመ  አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት  ሁለተኛ ዙር  የልጅነት ልምሻ (የፖሊዮ) ክትባት ተሰጠ። 

የፖሊዮ በሽታ የህጻናትን እግር እና እጅ  ጡንቻ በማልፈስፈስ  ለሽባነት እና ለከፋ  የጤና ችግር የሚዳርግ በመሆኑ    ከ5 አመት በታች የሆኑ ህፃናትን ከዚበፊት ቢከተቡም ባይከተቡም ክትባቱን  ተሰጥቷቸዋል።

Subscribe to receive inspiration, ideas, and news in your inbox.