Mezegbe birhan Primary and Middle School
Announcement ከተማ አቀፍ ፈተናን አስመልክቶ ለ6ኛ እና ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተሠጠ ገ

ከተማ አቀፍ ፈተናን አስመልክቶ ለ6ኛ እና ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተሠጠ ገ

21st May, 2026

በቀን 11/9/ 2018 ዓ.ም በ2018 ዓ.ም ለሚሠጠው ከተማ አቀፍ ፈተናን አስመልክቶ ለ6ኛ እና ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተሠጠ ገለፃ

1ኛ:- በከተማ ደረጃ ለሚሠጠው የሞዴል ፈተና ቅድመ ዝግጅቶች

2ኛ:- የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት ላይ አጠቃላይ መረጃ አሞላል እና የመልስ አጠቋቆርን በተመለከተ

3ኛ:- አጠቃላይ የፈተና ዝግጅት ማለትም በውቀትና በሥነ-ልቦና ምን መምሰል እንዳለባቸው

4ኛ:- በፈተና ሠዓት መከተል ያለባቸው የሥነ-ምግባር መርህ በተመለከተ

5ኛ:- የጊዜ አጠቃቀማቸውን በተመለከተ እና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ ለተማሪዎች ገለፃ ተሠጥቷል ።

.

Copyright © All rights reserved.

Created with