የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የስፖርት ፌስቲቫል የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ!!
የስፖርት ፌስቲቫሉ በመምህራን መካከል መልካም ግንኙነት ለመፍጠር እና በስፖርት የዳበረ ዜጋ ለመፍጠር ያለመ ነው።
በእለቱም በመምህራን የመረብ ኳስ ውዶድር ተካሂዷል ።
የወጣቶችና ስፖርት ፅ/ቤት ሃላፊ ወ/ሮ ወይንሸት መንግስቱ ለት/ቤቱ የመረብ ኳስ ድጋፍ አድርገዋል ።