የመዝገበ ብርሃንና ሰላም ቅድመ አንደኛ ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለመምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ሳምንታዊ የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር /የእርስ በርስ የመማማሪያ መድረክ/ ጠዋት 1:30-2:00 ድረስ በመማር ማስተማር ክፍል አያያዝ ርዕስ ተመርጦ ተረኛ አቅራቢዎች አወያይተዋል።
የእውቀት ሽግግር ያደረጉት መምህር ዮሴፍ መሀመድ ሲሆኑ በማስ ስፓርት ዙሪያ በጥሩ ሁኔታ የእውቀት ሽግግር ማድረግ ተችሏል።

.