የካቲት 28 /2017 ዓ.ም
መዝገበ ብርሃን እና ሰላም ቅድመ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የአድዋ ድል በዓል ተከበረ።
ለ129 ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአድዋ ድል በዓል በግጥም ፣ በድራማ፣ በመነባንብ በደማቅ ሁኔታ ተከበረ።